Caution: Blogger names and names referred in the blogs may have been altered for privacy.

asmuni . asmuni .

"በሽታ ድንጋጤን ይፈራል"

ይትባረክ ወግደረስ አካውንቲንግ ዲግሪ- (85/86)

ገና በ፲፱፻፸፰ ዓ.ም አሥመራን ከረገጥን ስድስት ወር እንደሆነን ታመምኩ። ሀኪሞች የተጠናወተችኝ የወባ ትንኝ እንደሆነች ነገሩኝ

Read More
asmuni . asmuni .

የአደይ እንጀራ

አያሌው ሙሉቀን

ከላሳሌ በኋላ እስኪ ስለቻው ሆቴል ትዝታ ያላቹህ ጻፉ ቻው ሆቴል  በነበርንበት  ግዜ ስለአንጀራ ጋጋሪዋቻችን እነአደይ ጥበቃ እነተገኝን አለማስታወስ አይቻልም ።

Read More
asmuni . asmuni .

“በደረት መሬት ላይ ተኛ!”

ሹምዬ ተሰማ

እኔ ቦከናን የማስታዉሰዉ በሁለት ነገር ነዉ። አንዱን ዛሬ ላዉጋችሁ። ሰዓቱ በዉል ትዝ አይለኝም፣ መሸት ሸት ብሏል። በዚያ ምሽት ዶርማችን እያለን ተኩስ የሰማን ይመስለንና ለማጣራት እንወጣለን ( አራተኛ ዓመት ተማሪዎች 2ኛ ፎቅ ላይ ነበርን) ።

Read More
asmuni . asmuni .

“ሀቦም...”

ተስፋዬ

ለራት አንጀራ የሚሠጣቸው ተማሪዎች አንዴ ካስፈቀዱ በኻላ በየዕለቱ ወረቀት እንዲያሳዩ አይጠበቅባቸውም ነበር:: ተራቸው ሲደር ሳህን አንስተው ደር ላይ ይቆማሉ ከዚያ ጨላፊው ሴቶቹን ሀቦም ሲላቸው እንጀራ ይሠጡታል::

Read More
asmuni . asmuni .

Staying Alive ah ah...

ሀብቴ ጀቤሳ

በ 84/85 አንድ የመስከረም ማለዳ ትንሽ ቀላ ያለ ልጅእግር ወጣት ከአስመራ አውሮፕላን ማረፍያ በሚኒ ባስ ተሳፍሮ ወደ ዪኒቨርሲቲው ሜይን ካምፓስ ሲያቀና ታየ። ያ ልጅ/ያ ሰውዬ ) ሳሙኤል አመሸ የተባለ የማሪን ባዮሎጂ የ88 ምሩቅ ነው ቢባል አሁን ማን ያምናል?  ሳሙኤል የያኔ ትዝታውን እንዲህ ያወጋናል…

Read More